የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በምሥል

የፎቶው ባለመብት, EBC
የመስቀል ደመራ በዓል መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተከበረ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርሶች መዝገብ ውስጥ የተካተቱ በርካታ የማይንቀሳቀሱ ቅርሶች አሏት። ከእነዚህም አንዱ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓል ነው።
ወደ አገሪቱ በርካታ ቱሪስቶች ከሚጓዙባቸው ወቅቶች አንዱ እንደሆነም ይነገርለታል። የመስቀል ደመራ አከባበርን በምሥል እንዲህ አሰናድተናል።

የፎቶው ባለመብት, EBC

የፎቶው ባለመብት, EBC

የፎቶው ባለመብት, EBC

የፎቶው ባለመብት, FANA

የፎቶው ባለመብት, EBC

የፎቶው ባለመብት, FANA

የፎቶው ባለመብት, FANA

የፎቶው ባለመብት, ENA

የፎቶው ባለመብት, ENA











