የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በምሥል

መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የፎቶው ባለመብት, EBC

የምስሉ መግለጫ, መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የመስቀል ደመራ በዓል መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተከበረ ይገኛል።

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርሶች መዝገብ ውስጥ የተካተቱ በርካታ የማይንቀሳቀሱ ቅርሶች አሏት። ከእነዚህም አንዱ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓል ነው።

ወደ አገሪቱ በርካታ ቱሪስቶች ከሚጓዙባቸው ወቅቶች አንዱ እንደሆነም ይነገርለታል። የመስቀል ደመራ አከባበርን በምሥል እንዲህ አሰናድተናል።

መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የፎቶው ባለመብት, EBC

የምስሉ መግለጫ, መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት
መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የፎቶው ባለመብት, EBC

የምስሉ መግለጫ, መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት
መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የፎቶው ባለመብት, EBC

የምስሉ መግለጫ, መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FANA

የምስሉ መግለጫ, ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በመስቀል አደባባይ
መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት

የፎቶው ባለመብት, EBC

የምስሉ መግለጫ, መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እንዲሁም የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FANA

የምስሉ መግለጫ, ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እንዲሁም የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በመስቀል አደባባይ
በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የመስቀል ደመራ በዓል ሲከበር

የፎቶው ባለመብት, FANA

የምስሉ መግለጫ, በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የመስቀል ደመራ በዓል ሲከበር
የመስቀል ደመራ ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, ENA

የምስሉ መግለጫ, የመስቀል ደመራ ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ
የመስቀል ደመራ ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, ENA

የምስሉ መግለጫ, የመስቀል ደመራ ሥነ ሥርዓት በመስቀል አደባባይ