የአዲስን እናንሳ ፎቶግራፍ ፌስቲቫል አሸናፈዎች

የፎቶው ባለመብት, Ruth Elias
የአዲስ አበባን ነባራዊ ገጽታ መመዝገብን አላማው ያደረገ "ካፕቸር አዲስ" ወይም አዲስን እናንሳ የፎቶግራፍ ፌስቲቫል በሦስት ዘርፍ ሦስት ፎቶግራፎች ተመርጠው ፎቶ አንሺዎቹ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በፌስቲቫሉ ላይ በመሳተፍ እነዚህን ድንቅ የተባሉ ፎቶግራፎች ለመመልከት እድሉን ላላገኛችሁ የፎቶግራፍ አድናቂዎች ቢቢሲ አማርኛ አነሆ የተመረጡትን አቅርቧል።
አንደኛ ምድብ፡ የፎቶግራፍ ባለሙያዎች

የፎቶው ባለመብት, Ammanuel Tsegaye
በፎቶግራፍ ባለሙያዎች ምድብ ውስጥ የተካተቱ ምርጥ ፎቶግራፎች።

የፎቶው ባለመብት, Petros Teka

የፎቶው ባለመብት, Eyerusalem Adugna

የፎቶው ባለመብት, Tsion Haileselassie
ሁለተኛ ምድብ፡ የሁሉም ነዋሪዎች ውድድር

የፎቶው ባለመብት, Ruth Elias
ከሁሉም ነዋሪዎች ውድድር ምድብ ውስጥ ከተካተቱት ምርጥ ፎቶግራፎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል።

የፎቶው ባለመብት, ABENEZER GOBEZE

የፎቶው ባለመብት, Nathnael Zemedkun

የፎቶው ባለመብት, Samuel Gatu
ሶስተኛ ምድብ፡ የዲፕሎማቶች ውድድር

የፎቶው ባለመብት, Jeff Le Cardiet
በዲፕሎማቶች ምድብ ውስጥ ከተካተቱት ምርጥ ፎቶግራፎች መካከል የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው።

የፎቶው ባለመብት, Maike Van Ueuem

የፎቶው ባለመብት, Ioana Lungu









