የአዲስን እናንሳ ፎቶግራፍ ፌስቲቫል አሸናፈዎች

የአዲስ አበባን ነባራዊ ገጽታ መመዝገብን አላማው ያደረገ "ካፕቸር አዲስ" ወይም አዲስን እናንሳ የፎቶግራፍ ፌስቲቫል በሦስት ዘርፍ ሦስት ፎቶግራፎች ተመርጠው ፎቶ አንሺዎቹ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

በፌስቲቫሉ ላይ በመሳተፍ እነዚህን ድንቅ የተባሉ ፎቶግራፎች ለመመልከት እድሉን ላላገኛችሁ የፎቶግራፍ አድናቂዎች ቢቢሲ አማርኛ አነሆ የተመረጡትን አቅርቧል።

አንደኛ ምድብ፡ የፎቶግራፍ ባለሙያዎች

በፎቶግራፍ ባለሙያዎች ምድብ ውስጥ የተካተቱ ምርጥ ፎቶግራፎች።

ሁለተኛ ምድብ፡ የሁሉም ነዋሪዎች ውድድር

ከሁሉም ነዋሪዎች ውድድር ምድብ ውስጥ ከተካተቱት ምርጥ ፎቶግራፎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል።

ሶስተኛ ምድብ፡ የዲፕሎማቶች ውድድር

በዲፕሎማቶች ምድብ ውስጥ ከተካተቱት ምርጥ ፎቶግራፎች መካከል የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው።