ለጉብኝት ክፍት የተደረገው የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት በፎቶ
የምስሉ መግለጫ, የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እሥር ቤቱን ጎብኝተዋልየቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ዛሬ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2011 ዓ. ም. እሥር ቤቱ ለሕዝብ እይታ ክፍት እንደሚሆን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቋል።
ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ይፈጸምበት ነበር የሚባለው ማዕከላዊ እሥር ቤት፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2011 ዓ. ም. የሚከበረውን የፍትህ ቀን ምክንያት በማድረግ ለሕዝብ እይታ ክፍት መደረጉንም የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቋል።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እሥር ቤቱን ጎብኝተዋል።
በቦታው የሚገኘው ባልደረባችን ካነሳቸው ፎቶግራፎች ጥቂቱን እናካፍላችሁ፦
የምስሉ መግለጫ, የማዕከላዊ እስር ቤት ውጫዊ ገፅታ በከፊልየምስሉ መግለጫ, ለጉብኝት ክፍት የተደረገው የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤትየምስሉ መግለጫ, የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እሥር ቤቱን ጎብኝተዋልየምስሉ መግለጫ, የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤትየምስሉ መግለጫ, የቀድሞው እሥር ቤት ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 4 ቀን 2011 ዓ. ም. ድረስ ለሕዝብ እይታ ክፍት ይሆናልየምስሉ መግለጫ, ጳጉሜ 5 ቀን 2011 ዓ. ም. የሚከበረውን የፍትህ ቀን ምክንያት በማድረግ ለሕዝብ እይታ ክፍት መደረጉንም የጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቋል