'ጄል' ኦጋዴን በቀድሞ ታሳሪዎች አንደበት
ከዚህ ቀደም በሶማሌ ክልል የሚኖር ሰው ስለ 'ጄል' ኦጋዴን ሲያነሳ በፍርሃት እንደነበር ይነገራል። ማረሚያ ቤቱ በአሁን ሰዓት የተዘጋ ሲሆን ቀድሞ ይፈፀምበት የነበረውን ከገፈቱ ቀማሾች አንደበት እንዲህ ሰምተናል።
ከዚህ ቀደም በሶማሌ ክልል የሚኖር ሰው ስለ 'ጄል' ኦጋዴን ሲያነሳ በፍርሃት እንደነበር ይነገራል። ማረሚያ ቤቱ በአሁን ሰዓት የተዘጋ ሲሆን ቀድሞ ይፈፀምበት የነበረውን ከገፈቱ ቀማሾች አንደበት እንዲህ ሰምተናል።