“በብስክሌት ውድድር በአፍሪካ አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ እፈልጋለሁ” ፡ ኪያ ሮጎሮ
ከዩኒቨርስቲ ትምህርት ብስክሌትን የመረጠው ኢትዮጵያዊ ብስክሌተኛ በሩዋንዳ እየተካሄደ ባለው የብስክሌት ውድድር እየተሳተፈ ነው። በውድድሩ የተሻለ ውጤት አስመዝግቦ በትልልቅ የብስክሌት ክለቦች ዐይን ውስጥ መግባት ይፈልጋል። በተወዳጁ ቱር ደ ፍራንስ መሳተፍ ደግሞ የመጨረሻ ግቡ ነው።
ከዩኒቨርስቲ ትምህርት ብስክሌትን የመረጠው ኢትዮጵያዊ ብስክሌተኛ በሩዋንዳ እየተካሄደ ባለው የብስክሌት ውድድር እየተሳተፈ ነው። በውድድሩ የተሻለ ውጤት አስመዝግቦ በትልልቅ የብስክሌት ክለቦች ዐይን ውስጥ መግባት ይፈልጋል። በተወዳጁ ቱር ደ ፍራንስ መሳተፍ ደግሞ የመጨረሻ ግቡ ነው።