127ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በምስል

የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

ዛሬ፣ የካቲት 23 /2015 ዓ.ም ኢትዮጵያ ቅኝ ገዥውን የጣሊያን ጦር ድል የነሳችበትን 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች።

በየዓመቱ የድል በዓሉ በተለያዩ ዝግቶች የሚታሰብ ሲሆን ዘንድሮም በመስቀል አደባባይ ተከብሯል።

በዚህ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ የሰራዊቱ አባላት፣ አርበኞችና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።

አዲስ አበባ፣ መስቀል አደባባይ ከማለዳ ጀምሮ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች የተከበረውን የአድዋ በዓልን በጥቂቱ የሚያሳዩ ፎቶዎችን እነሆ. . .

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት በመስቀል አደባባይ የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የምስሉ መግለጫ, የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት በመስቀል አደባባይ የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ
የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ታድመዋል

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa

የምስሉ መግለጫ, የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 127ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ታድመዋል
የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላና ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የምስሉ መግለጫ, የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላና ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ
የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የአድዋ ድል በዓል አከባበር በመስቀል አደባባይ

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa