በአዲስ አበባ ለመንግሥት እና ለመከላከያ ድጋፍ ለማሳየት የተደረገው ሰልፍ በምስል

ትናንት ዕሁድ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ በአዲስ አበባ ከተማ የፌደራሉ መንግሥት ከአማጺው ቡድን ህወሓት ጋር በሚያደርገው ውጊያ ለመንግሥት ያለው ድጋፍ ለመግለጽ አደባባይ ወጥቷል።

በመንግሥት እና በህወሓት መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት ባለፈው ሳምንት አንድ ዓመት ማስቆጠሩ ይታወሳል።

እየተካሄደ ባለው ጦርነት በርካታ ሰዎች ስለመገደላቸው እና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደግሞ የሰብዓዊ እርዳታ ጠባቂ መሆናቸው በተደጋጋሚ ተዘግቧል።

ሁሉም ምስሎች የባለቤትነት መብታቸው የተጠበቀ ነው።