የደቡብ አፍሪካው የመብት ታጋይ የሊቀ ጳጳስ ዴዝሞን ቱቱ ህይወት በምስሎች

ሊቀ ጳጳስ አቡነ ዴዝሞን ቱቱ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ነበረውን የዘር መድልኦ ሥርዓት በመታገል በኩል በነበራቸው ሚና በዓለም ዙሪያ ታላቅ አክብሮትን አትርፈዋል።

በ90 ዓመት እድሜያቸው እሁድ ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትን የኖቤል የሰላም ተሸላሚውን የዴዝሞን ቱቱን ህይወት መለስ ብለው በጥቂቱ የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችን እነሆ፡

ሁሉም ፎቶግራፎች የባለቤትንት መብታቸው በሕግ የተጠበቀ ነው።