የአሜሪካ ምክር ቤት፡ የዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች በአሜሪካ ምክር ቤት ላይ የፈፀሙት ወረራ በምስል
የአሜሪካ ሕዝብ እንደራሴዎች ተሰብስበው ጆ ባይደን ለፕሬዝዳንትንት የተመረጡበትን የምርጫ ውጤት ለማፍደቅ በመነጋገር ላይ ሳሉ ነው በድንገት በሺህ የሚቆጠሩ የዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ምክር ቤቱን ጥሰው የገቡት።
በዚህም ምክንያት የምክር ቤቱ ስብሰባ ለሰዓታት እንዲቋረጥ የተደረገ ሲሆን በዋሽንግተን የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል።

የፎቶው ባለመብት, Reuters

የፎቶው ባለመብት, Reuters

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, EPA

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, EPA

የፎቶው ባለመብት, EPA

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Reuters

የፎቶው ባለመብት, Reuters









