በእየሩሳሌም የኢትዮጵያውያን የትንሳዔ በዓል አከባበርና ከአህጉሪቱ የተመረጡ የሳምንቱ ፎቶዎች

ባለፈው ሳምንት እሁድ የትንሳዔ ክብረ በዓል የተከበረ ሲሆን በእየሩሳሌም ነዋሪነታቸውን ያደረጉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮችም እለቱን በዴር ሱልጣን ገዳማት በደመቀ ሁኔታ አክብረውታል።

ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በእየሩሳሌም የነበረው የኢትዮጵያውያን የትንሳኤ በዓል አከባበርን ጨምሮ ከአህጉሪቱ ያገኘናቸው የሳምንቱ ፎቶዎች እነሆ!