የጥምቀት አከባበር በምሥል

የፎቶው ባለመብት, visit oromia
በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በዓልን እያከበሩ ነው።
የጥምቀት በዓል ከዋዜማው ጥር 10 ጀምሮ ጥር 11 የሚከበር ሲሆን ጥር 12 ደግሞ የቃና ዘገሊላ በዓል እንዲሁ በድምቀት ይከበራል።
ከጥምቀት በዓል ዕለት ቀደም ብሎ ባለው ቀን በሚከበረው የከተራ በዓል፤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት ወጥተው የጥምቀት በዓል ወደሚከበርባቸው ቦታ በሕዝብ ታጅበው ይጓዛሉ።
አዲስ አበባ የሚገኘው ጃን ሜዳ እና ጎንደር ጥምቀት በተለየ ሁኔታ የሚከበርባቸው ሥፍራዎች መካከል ሲሆኑ፤ ከምዕመናን በተጨማሪ የተለያዩ አገራት ቱሪስቶች በዓሉን ለመታደም ይመጣሉ።
ከተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች የዛሬውን የበዓሉ አከባበር የሚያሳዩ ምሥሎችን እንዲህ አጠናቅረናል።

የፎቶው ባለመብት, teme

የፎቶው ባለመብት, EBC

የፎቶው ባለመብት, ebc

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Harari Police Commission

የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie

የፎቶው ባለመብት, Temesgen Tiruneh

የፎቶው ባለመብት, Dimtsi Weyane

የፎቶው ባለመብት, ebc

የፎቶው ባለመብት, ebc

የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie

የፎቶው ባለመብት, Arba Minch City Communication

የፎቶው ባለመብት, ebc

የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie

የፎቶው ባለመብት, visit oromia

የፎቶው ባለመብት, Assosa city Communication

የፎቶው ባለመብት, Getty Images

የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie








