የጥምቀት በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት ተከበረ

ዛሬ ጥር 11/2016 ዓ. ም. የጥምቀት በዓል በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው።
የጥምቀት በዓል ከዋዜማው ጥር 10 ጀምሮ ጥር 11 የሚከበር ሲሆን ጥር 12 ደግሞ የቃና ዘገሊላ በዓል እንዲሁ በድምቀት ይከበራል።
ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ካሰባሰብናቸው ፎቶዎች መካከል ከጎንደር፣ ከአዳማ፣ ከድሬ ዳዋ፣ ከአዲስ አበባ፣ ከሐረር እና ከመቀለ የተወሰዱት ይህን ይመስላሉ።








የፎቶው ባለመብት, AMN

የፎቶው ባለመብት, AMN









የፎቶው ባለመብት, OBN

የፎቶው ባለመብት, OBN

የፎቶው ባለመብት, OBN

የፎቶው ባለመብት, OBN








