የፌስቡክ በሐሰተኛ መልዕክቶችና የኃይሌ ገብረሥላሴ ስጋት

በፌስቡክ ላይ የሚሰራጩት ሐሰተኛ መልዕክቶች ያሳሰቡት ዝነኛው ሯጭ ኃይሌ ገብረሥላሴ የማህበራዊ የትስስር መድረኩ እርምጃ እንዲወስድ ከመጠየቅ ባሻገር በፌስቡክ ላይ ክስ ሊመሰርት እንደሚችል ተናግሯል።