17ኛው የኢትዮጵያዊያን የባህልና የሰፖርት ፌስቲቫል በፎቶ

ከሐምሌ 24-28/2011 ዓ.ም በስዊትዘርላንድ ዙሪክ የሚካሄደው 17ኛው የኢትዮጵያዊያን የባህል እና የስፖርት ፌስቲቫል ላይ ለመሳተፍ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ከተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት ተሰባስበዋል።