የቡራዩ ተፈናቃዮች በምስል

በሳምንቱ የመገባደጃ ቀናት ቡራዩ ከተማ በተፈፀሙ ጥቃቶች የበርካታ ሰዎች ህይወት ሲጠፋ፥ በርካታ ቁጥር ያላቸው ደግሞ ቤት ንብረታቸውን ጥለው ሸሽተዋል።