የቡራዩ ተፈናቃዮች በምስል

በሳምንቱ የመገባደጃ ቀናት ቡራዩ ከተማ በተፈፀሙ ጥቃቶች የበርካታ ሰዎች ህይወት ሲጠፋ፥ በርካታ ቁጥር ያላቸው ደግሞ ቤት ንብረታቸውን ጥለው ሸሽተዋል።

ብሔር ላይ ያነጣጠሩ ናቸው በተባሉት አሸዋ ሜዳ፥ ከታ፥ ቡራዩ አካባቢዎች በተፈፀሙት ጥቃቶች የንብረት መውደም እና ዝርፊያ መፈፀሙ ታውቋል።
የምስሉ መግለጫ, ብሔር ላይ ያነጣጠሩ ናቸው በተባሉት አሸዋ ሜዳ፣ ከታ፣ ቡራዩ አካባቢዎች በተፈፀሙት ጥቃቶች የንብረት መውደም እና ዝርፊያ መፈፀሙ ታውቋል።
ይህንን ጥቃት ተከትሎ ዛሬ በአዲስ አበባ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል
የምስሉ መግለጫ, ይህንን ጥቃት ተከትሎ ዛሬ በአዲስ አበባ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል.
ከተፈናቃዮቹ መካከል አንዱ የሆነ ወጣት በወረዳ 11 ወጣት ማዕከል
የምስሉ መግለጫ, ከተፈናቃዮቹ መካከል አንዱ የሆነ ወጣት በወረዳ 11 ወጣት ማዕከል
ተፈናቃዮቹ ቀድመው ከነበሩበት ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ፊሊጶስ ትምህርት ቤት ወጥተው ነው ወደ ወረዳ 11 ያመሩት
የምስሉ መግለጫ, ተፈናቃዮቹ ቀድመው ከነበሩበት ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ፊሊጶስ ትምህርት ቤት ወጥተው ነው ወደ ወረዳ 11 ያመሩት
ተፈናቃዮቹ ወረዳ 11 ወጣት ማዕከል ቅጥር ግቢ ተጠልለው እንዳሉ ዘጋቢያችን መታዘብ ችሏል።
የምስሉ መግለጫ, ተፈናቃዮቹ ወረዳ 11 ወጣት ማዕከል ቅጥር ግቢ ተጠልለው እንዳሉ ዘጋቢያችን መታዘብ ችሏል።
ከተፈናቃዮቹ መካከል መካከል የሆነች አንዲት እናት ልጇን እንዳዘለች በወረዳ 11 ወጣት ማዕከል ውስጥ ተጠልላለች
የምስሉ መግለጫ, ከተፈናቃዮቹ መካከል መካከል የሆነች አንዲት እናት ልጇን እንዳዘለች በወረዳ 11 ወጣት ማዕከል ውስጥ ተጠልላለች።
ከተፈናቃዮቹ መካከል መካከል የሆነች አንዲት እናት ልጇን እንዳዘለች በወረዳ 11 ወጣት ማዕከል ውስጥ ተጠልላለች
የምስሉ መግለጫ, በጥቃቱ 23 ሰዎች ሲሞቱ በጥቃቱ እጃቸው አለበት ተብለው የተጠረጠሩ 200 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልፀዋል።
በርካታ ሕፃናት፣ ታዳጊዎችና እና እናቶች ከተፈናቃዮቹ መካከል ይገኙበታል።
የምስሉ መግለጫ, በርካታ ሕፃናት፣ ታዳጊዎችና እና እናቶች ከተፈናቃዮቹ መካከል ይገኙበታል።
ከቅዳሜ ምሽት አንስቶ በአስኮ ቅዱስ ገብርዔል ቤተ ክርስትያን ተጠልለው የቆዩ ተፈናቃዮች በአምስት አውቶብሶች በቅርብ ወደሚገኝ ትምህርት ቤት ተወስደዋል
የምስሉ መግለጫ, ከቅዳሜ ምሽት አንስቶ በአስኮ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስትያን ተጠልለው የቆዩ ተፈናቃዮች በአምስት አውቶብሶች በቅርብ ወደሚገኝ ትምህርት ቤት ተወስደዋል.