ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ካታሎኒያ፡ የስፔን ፖሊስ የካታሎንያንን ሕዝበ-ውሳኔን ለማስቆም በወሰደው እርምጃ በርካቶች ተጎድተዋል
የስፔን ፖሊስ ለህዝበ ውሳኔ የወጡን መራጮች ላይ የወሰደው እርምጃ
የስፔን ዋና ከተማ በሆነችው ባርሴሎና የህዝበ-ውሳኔ ደጋፊዎችን ፖሊስ በዱላ ደብድቧል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጎድተዋል።
ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
የስፔን ፖሊስ ለህዝበ ውሳኔ የወጡን መራጮች ላይ የወሰደው እርምጃ
የስፔን ዋና ከተማ በሆነችው ባርሴሎና የህዝበ-ውሳኔ ደጋፊዎችን ፖሊስ በዱላ ደብድቧል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጎድተዋል።