ካታሎኒያ፡ የስፔን ፖሊስ የካታሎንያንን ሕዝበ-ውሳኔን ለማስቆም በወሰደው እርምጃ በርካቶች ተጎድተዋል
የስፔን ፖሊስ ለህዝበ ውሳኔ የወጡን መራጮች ላይ የወሰደው እርምጃ
የስፔን ዋና ከተማ በሆነችው ባርሴሎና የህዝበ-ውሳኔ ደጋፊዎችን ፖሊስ በዱላ ደብድቧል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጎድተዋል።
የስፔን ፖሊስ ለህዝበ ውሳኔ የወጡን መራጮች ላይ የወሰደው እርምጃ
የስፔን ዋና ከተማ በሆነችው ባርሴሎና የህዝበ-ውሳኔ ደጋፊዎችን ፖሊስ በዱላ ደብድቧል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጎድተዋል።