ካታሎኒያ፡ የስፔን ፖሊስ የካታሎንያንን ሕዝበ-ውሳኔን ለማስቆም በወሰደው እርምጃ በርካቶች ተጎድተዋል

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, የስፔን ፖሊሶች የምራጮችን ፀጉር ይዞ ሲጎትት የሚያሳየው ቪዲዮ መነጋገሪያ ሆኖዋል።

የስፔን ፖሊስ ለህዝበ ውሳኔ የወጡን መራጮች ላይ የወሰደው እርምጃ

የስፔን ዋና ከተማ በሆነችው ባርሴሎና የህዝበ-ውሳኔ ደጋፊዎችን ፖሊስ በዱላ ደብድቧል።

በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጎድተዋል።