በአዲስ አበባ ከተማ ሊታዩ የሚገባቸው 5 ታሪካዊ ቤቶች
የአፈንጉስ አጥናፍ ሰገድ ቤት ካዛንችስ አከባቢ የሚገኘ ሲሆን አሁን የልቤ ፋና ት/ቤት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። ይህ ቤት የተገነባው በ1884 ዓ.ም ሲሆን የቤቱ ባለቤት የነበሩት አፈንጉስ አጥናፍ ሰገድ ከፋሽስት ጣሊያን ጦር ጋር በተደርጋው የማይጨው ጦርነት ላይ ተሰውተዋል።















የአፈንጉስ አጥናፍ ሰገድ ቤት ካዛንችስ አከባቢ የሚገኘ ሲሆን አሁን የልቤ ፋና ት/ቤት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። ይህ ቤት የተገነባው በ1884 ዓ.ም ሲሆን የቤቱ ባለቤት የነበሩት አፈንጉስ አጥናፍ ሰገድ ከፋሽስት ጣሊያን ጦር ጋር በተደርጋው የማይጨው ጦርነት ላይ ተሰውተዋል።














