ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች የቀሰቀሱት ግርግር በዋሺንግተን
ካፒቶል ሒል በተባለው የምክር ቤቱ ህንጻ ላይ በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመው ወረራና ተከትሎት በተፈጠረው ግጭትና ግርግር በቀዳሚነት አንዲት ሴት በፖሊስ ተተኩሶባት እንደሞተች የተዘገበ ሲሆን፤ ኋላ ላይ ደግሞ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።
ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ካፒቶል ሒል በተባለው የምክር ቤቱ ህንጻ ላይ በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመው ወረራና ተከትሎት በተፈጠረው ግጭትና ግርግር በቀዳሚነት አንዲት ሴት በፖሊስ ተተኩሶባት እንደሞተች የተዘገበ ሲሆን፤ ኋላ ላይ ደግሞ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።