የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች የቀሰቀሱት ግርግር በዋሺንግተን
ካፒቶል ሒል በተባለው የምክር ቤቱ ህንጻ ላይ በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመው ወረራና ተከትሎት በተፈጠረው ግጭትና ግርግር በቀዳሚነት አንዲት ሴት በፖሊስ ተተኩሶባት እንደሞተች የተዘገበ ሲሆን፤ ኋላ ላይ ደግሞ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።
ካፒቶል ሒል በተባለው የምክር ቤቱ ህንጻ ላይ በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመው ወረራና ተከትሎት በተፈጠረው ግጭትና ግርግር በቀዳሚነት አንዲት ሴት በፖሊስ ተተኩሶባት እንደሞተች የተዘገበ ሲሆን፤ ኋላ ላይ ደግሞ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።