በኢትዮጵያ የተደረገው የመጀመሪያው ተደራራቢ የልብ ቀዶ ህክምና

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, በኢትዮጵያ የተደረገው የመጀመሪያው ተደራራቢ የልብ ቀዶ ህክምና

የ55 ዓመት ጎልማሳ ተደራራቢ የልብ ሕመም ገጥሟቸው ወደ ሕክምና ተቋም ሲያመሩ በአገር ውስጥ የቀዶ ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ይከናወናል ብለው ያሰቡ አይመስሉም። ዶ/ር ፈቃዱ አግዋር እና አስር ባልደረቦቻቸው የተሳተፉበት ቀዶ ጥገና ስድስት ሰዓት የፈጀ ሲሆን፣ የአዛውንቱን ጤናም ወደ ነበረበት መመለስ አስችሏል። ይህ በዓይነቱ የመጀመሪያ ነው የተባለው ቀዶ ጥገና እንዴት ተከናወነ?