የቢራቢሮ እርባታ በኬንያ በሳምንት 150 ዶላር እያስገኘ ነው

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, የቢራቢሮ እርባታ በኬንያ በሳምንት 150 ዶላር (6,000 ብር ገደማ) እያስገኘ ነው

በኬንያ የባህር ዳርቻዎች አካባቢ የቢራቢሮ እርባታ ሁነኛ የገቢ ማስገኛ እየሆነ ነው።

በርካታ ገበሬዎች ቢራቢሮ በማርባት ኑሯቸውን እየመሩ ነው ተብሏል። ምንም እንኳ በአሁኑ ወቅት የኮሮናቫይረስ ስርጭት ገበያው ላይ ተፅዕኖ ቢያሳድርም ገበያው ሲደራ ግን ገበሬዎቹ ከቢራቢሮ ሽያጭ በሳምንት ከ 150 ዶላር (6,000 ብር ገደማ) በላይ ገቢ እንደሚያገኙ ይናገራሉ።

አሜሪካ፣ እንግሊዝ እና ቱርክ ቢራቢሮዎችን በቀዳሚነት የሚገዙ አገራት ናቸው።