የከተራና የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓት በጎንደርና በናይሮቢ - በፎቶ
የጥምቀት በዓል በድምቀት ከመከበርባቸው ስፍራዎች መካከል አንዷ በሆነችው የጎንደር ከተማ ትናንት ሰኞ የተካሄደውን የከተራ በዓል አከባበር ሥነ ሥርዓትን እንዲሁም ዛሬ ማክሰኞ ደግሞ በኬንያዋ መዲና ናይሮቢ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የታደሙበት የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓትን የሚያሳዩ የተወሰኑ ፎቶግራፎችን እዚህ ይመልከቱ።


የፎቶው ባለመብት, ABREHAM ADANE

የፎቶው ባለመብት, TAMIRU



