14ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በፎቶ

14ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሮ ውሏል።

የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ተከብሯል
የምስሉ መግለጫ, 14ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሯል።
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀንን ማክበር የተጀመረው በ1998 ዓ.ም ነው።
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, በዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር ላይ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴንና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, የዘንድሮው በዓል መሪ ቃል "ሕገ መንግሥታዊ ቃልኪዳናችን ለዘላቂ ሰላም" የሚል ነው
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, ቀጣዩ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት ይካሄዳል።
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, በበዓሉ ላይ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች ባህልና የአኗኗር ዘይቤያቸውን የሚያሳዩ ትዕይንቶችን አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአዲስ አበባ
የምስሉ መግለጫ, ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት መልዕክት "የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመነጋገርና በውይይት መፍታት ይገባል" ብለዋል።