ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
“አሰልጣኝ መሆን ማለት መቃጠል ማለት ነው” - ሰውነት ቢሻው
አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለአፍሪካ ዋንጫ ለማብቃት ችለዋል። ለ31 ዓመታት በአሰልጣኝነት ሲያገለግሉ ለሁለት ወራት ብቻ አለመሥራታቸውን ይናገራሉ። አሁን ግን ማሰልጠን በቃኝ ብለው ትኩረታቸውን ታዳጊዎች ላይ አድርገዋል።
ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለአፍሪካ ዋንጫ ለማብቃት ችለዋል። ለ31 ዓመታት በአሰልጣኝነት ሲያገለግሉ ለሁለት ወራት ብቻ አለመሥራታቸውን ይናገራሉ። አሁን ግን ማሰልጠን በቃኝ ብለው ትኩረታቸውን ታዳጊዎች ላይ አድርገዋል።