“ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት ስር ነቀል ለውጥ ነው፤ 27 ዓመት ከበቂ በላይ ነው።” አንዷለም አራጌ

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, “ኢትዮጵያ የሚያስፈጋት ስር ነቀል ለውጥ ነው። 27 ዓመት ከበቂ በላይ ነው።” - አንዷለም አራጌ

በተቻለ መጠን ያለፈውን መከራ ማሰብ አልፈልግም። ምክንያቱም ቁስልህን የምታክ ከሆነ ቁስልህን ያስነሳብህን ነገር ታስብና የይቅርታ መንፈስህን ያሻክረዋል።