“ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት ስር ነቀል ለውጥ ነው፤ 27 ዓመት ከበቂ በላይ ነው።” አንዷለም አራጌ
በተቻለ መጠን ያለፈውን መከራ ማሰብ አልፈልግም። ምክንያቱም ቁስልህን የምታክ ከሆነ ቁስልህን ያስነሳብህን ነገር ታስብና የይቅርታ መንፈስህን ያሻክረዋል።
በተቻለ መጠን ያለፈውን መከራ ማሰብ አልፈልግም። ምክንያቱም ቁስልህን የምታክ ከሆነ ቁስልህን ያስነሳብህን ነገር ታስብና የይቅርታ መንፈስህን ያሻክረዋል።