ትራምፕን ለመቃወም ብቻውን አደባባይ የሚወጣው ኢትዮጵያዊ

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ሃገራት፣ የሄይቲን እና የኤልሳልቫዶር ስደተኞችን በተመለከተ በሰጡት አስተያየት እጅጉን የተበሳጨው ኢትዮጵያዊ ወጣት ትራምፕን ለመቃወም ብቻውን አደባባይ ወጥቷል።