የብዙዎች ደስታ ወደ ሃዘን የተቀየረበት ቅፅበት

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, የብዙዎች ደስታ ወደ ሃዘን የተቀየረበት ቅፅበት

የዛሬ ዓመት የኢሬቻን በዓል ለማክበር ወደ ቢሾፍቱ ካቀኑት መካከል ጥቂት የማይባሉ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። ነፍሰ-ጡሯ ሲፈንም አንዷ ነበረች። የተፈጠረውን ''...የህይወቴ አቅጣጫ እዚህ ቦታ ላይ ተቀየረ። ይህ ስፍራ ዓይኔን ያጣሁበት ቦታ ነው'' በማለት ባለቤቷ ሙሉውን ክስተት ነግሮናል።