BBC News,
አማርኛ
ወደ ዋናው ይዘት ይለፉ
ክፍሎች
ዜና
ኢትዮጵያ
ፖለቲካ
ሴቶች
ጤና
ስፖርት
ጥበብ
ቴክኖሎጂ
ምጣኔ ሃብት
ቪዲዮ
በጣም የተወደዱ
ዜና
ኢትዮጵያ
ፖለቲካ
ሴቶች
ጤና
ስፖርት
ጥበብ
ቴክኖሎጂ
ምጣኔ ሃብት
ቪዲዮ
በጣም የተወደዱ
የደመራ በዓል አከባበር ምን ይመስል ነበር?
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ
27 መስከረም 2017
አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የነበረውን ደመራ አከባበር ምን እንደሚመስል የሚያሳዩ ምስሎችን አቅርበንላችኋል።
የምስሉ መግለጫ,
የደመራ በዓል በመላ ሃገሪቱ በድምቀት ተከብሯል።
የምስሉ መግለጫ,
መስቀል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች ዘርፍ የዓለም ቅርስ ሆኖ ተመዝግቧል።
የምስሉ መግለጫ,
በዓሉ እ.አ.አ በ2013 ነበር በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው።
የምስሉ መግለጫ,
ዩኔስኮ መስቀልን በዓለም ቅርስነት የመዘገበው አዘርባይጃን በተካሄደው 8ኛው የማይዳሰሱ ቅርሶች ኮንፈረንስ ላይ ነበር።
የምስሉ መግለጫ,
የመስቀል በዓል በየዓመቱ መስከረም 17 ይከበራል።
የምስሉ መግለጫ,
የደመራ በዓል ደግሞ መስከረም 16 ይከበራል።
የምስሉ መግለጫ,
በበዓሉ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተሳታፊ ይሆናሉ።
የምስሉ መግለጫ,
የ2010 የደመራ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንዲህ ደምቆ ተከብሯል።
የምስሉ መግለጫ,
የመስቀል በዓል ከሐይማኖታዊነቱ በተጨማሪ ባህላዊ እና ማሕበራዊ ዕሴቶች አሉት።
የምስሉ መግለጫ,
የሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ቅዱስ ባስልዮስ ማር ቶማ ጳውሎስ ሁለተኛ በዘንድሮው በዓል ላይ ተገኝተዋል።
የምስሉ መግለጫ,
የመስቀል በዓል የክረምቱን መውጣት የሚያመላክት ተደርጎም ይቆጠራል።
የምስሉ መግለጫ,
በዓሉ የቱሪስት መስህብ በመሆንም ያገለግላል።
የምስሉ መግለጫ,
የደመራ በዓል ወዳጅ ዘመድ አንድ ላይ የሚያከብረው ልዩ በዓል ነው።
የምስሉ መግለጫ,
የመስቀል አከባበር በአዲስ አበባ
You might also like:
news
|
sport
|
weather
|
worklife
|
travel
|
future
|
culture
|
world
|
business
|
technology