ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
አረጋዊያንን እና አቅመ ደካሞችን ቤት በመሥራት የሚረዳው ተማሪ
ይልማ ጌታነህ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነው። በጥናት የገጠመው ነገር በጎንደር የሚገኙ አቅመ ደካሞችንና እና አረጋዊያንን እንዲረዳ ያነሳሳው ሲሆን ይህ ግን ትምህርቱ ላይም ተጽዕኖ ፈጥሮበት ነበር።
ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ይልማ ጌታነህ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነው። በጥናት የገጠመው ነገር በጎንደር የሚገኙ አቅመ ደካሞችንና እና አረጋዊያንን እንዲረዳ ያነሳሳው ሲሆን ይህ ግን ትምህርቱ ላይም ተጽዕኖ ፈጥሮበት ነበር።